የኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆን ለአፋሪካ አቅም ማደግ አወንታዊ ሚና አለው:- የ
የኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆን ለአፋሪካ አቅም ማደግ አወንታዊ ሚና አለው:- የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ:: ============================ አዲስ አበባ 10/01/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድና ቀጣናዊ ት
የኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆን ለአፋሪካ አቅም ማደግ አወንታዊ ሚና አለው:- የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ ገብረመስቀል ጫላ:: ============================ አዲስ አበባ 10/01/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) የንግድና ቀጣናዊ ት
የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና መልካም እድሎች #################### የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ ንግድ ቀጣና አይነቱ ክልላዊ ውህደት ውስጥ የሚመደብ ሲሆን ክልላዊ ውህደት ማለት ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ ሉአላዊ ሀገራት ወይንም የጉምሩክ ክልሎች ለውህደቱ የሚያ
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ለመላው የሀገራችን ህዝቦች እንኳን ለ2016ዓ.ም በሰላም አደረሳችሁ እያለ ዓመቱ የሰላም የፍቅር የአንድነትና የብልጽግና እንዲሆንላችሁ መልካም ምኞቱን ይገልጻል::
አዲስ አበባ 5/13/2015ዓ.ም(ንቀትሚ) መጪውን አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተለያዩ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶች መቅረባቸውን የአቃቂ ቃሊቲና የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤቶች ገለፁ፡፡ የነፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ንግድ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ
አዲስ አበባ 05/13/2015ዓ.ም(ንቀትሚ) ከበዓል ጋር ተያይዞ በቁም እንስሳት ግብይት በኩል በቂ አቅርቦት መኖሩን በሸጎሌ የቁም እንስሳት የገበያ ማዕከል አስተባባሪ አቶ ተገኑ ቶሎሣ ተናገሩ። በቁም እንስሳት ዋጋው ላይ የበዓል ወቅት በመሆኑ የተለየ የዋጋ ጭማሪ እ
አዲስ አበባ 05/13/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) መጪውን የዘመን መለወጫ በዓል ምክንያት በማድረግ የግብርና የኢንዱስትሪ ምርቶች ለሸማቹ ህብረተሠብ በተመጣጣኝ ዋጋ የሚያቀርቡ ጊዜያዊ እና ቋሚ የገበያ ማዕከላት መዘጋጀታቸው መደበኛውን የገበያ ዋጋ አረጋግቷል ሲሉ በጉለሌ ክፍለ ከተ
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማሻሻያ ተደረገ። ======================== አዲስ አበባ 23/12/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ከነሀሴ 23/2015ዓ.ም ከለሊቱ 6:00 ሰዓት ጀምሮ ማሻሻያ መደረጉን የንግድና ቀጣና
የቻይና -አፍሪካ የእውቀት ሽግግር ሲምፖዚየም በቤጂንግ እየተካሄደ ነው። ========================= አዲስ አበባ 23/12/2015ዓ.ም (ንቀትሚ) በቤጂንግ እየተካሄደ በሚገኝው ሲምፖዚየም ላይ ኢትዮጵያን በመወከል ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የንግድና ቀጣናዊ ት