ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ላለው ኢኮኖሚያዊ እድገት የንግድ ዘርፉ አዎንታዊ ሚና አበርክቷል
ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ላለው ኢኮኖሚያዊ እድገት የንግድ ዘርፉ አዎንታዊ ሚና አበርክቷል ================= አዲስ አበባ 14/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) ኢትዮጵያ ላስመዘገበቻቻው ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እድገቶች የንግድ ዘርፉ የበኩሉን አዎንታዊ ሚና
ኢትዮጵያ እያስመዘገበች ላለው ኢኮኖሚያዊ እድገት የንግድ ዘርፉ አዎንታዊ ሚና አበርክቷል ================= አዲስ አበባ 14/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) ኢትዮጵያ ላስመዘገበቻቻው ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ እድገቶች የንግድ ዘርፉ የበኩሉን አዎንታዊ ሚና
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የምታደርገው ዝግጅት ተስፋ ሰጭ ውጤት እየታየበት ነው :- አቶ ካሳሁን ጎፌ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ ===================== አዲስ አበባ 14/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የንግድ
2016 በጀት ዓመት ስምንት ወራት ቦሎቄ ምርት 4,581.2 ቶን ለማዕከላዊ ገበያ መቅረቡን የሲዳማ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ ==================== አዲስ አበባ 12/07/2016 ዓ.ም(ንቀትሚ) የሲዳማ ንግድና ገበያ ቢሮ ኤክስፖረት ምርቶች ላይ
ለኮሜሳ አባል ሀገራት የተስማሚነት ምዘና አገልገሎት ሰጪ ተቋማት ስልጠና ተሰጠ:: =================== አዲስ አበባ 09/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) በምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ/COMESA/ አባል ሀገራት ለሚገኙ የተስማሚነት ምዘና አገልግሎት ሰጪ ተቋማ
ሁሉንም ተቋማዊ አገልግሎቶች በኦን ላይን ለመስጠት የሚያስችል የሲስተም ማልማት ስራ እየተሰራ ነው፡፡ ============= አዲስ አበባ 07/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በንግድ ፈቃድና ምዝገባ አገልግሎት የጀመረውን የዲጂታል አገልግሎት በማስ
ጉድለት በተገኘባቸው 12 ነዳጅ አምጪ ቦቴዎች ላይ አስተዳዳራዊ እርምጃ ተወሰደ =========================== አዲስ አበባ 6/07/2016ዓ.ም (ንቀትሚ) የህብረተሰቡ ጤናና፣ደህንነት ለማስጠበቅ ብሎም ሸማቹ ማህበረሰብ ላወጣው ወጪ ተመጣጣኝ ክብደት ያገኘ መሆኑን
አዲስ አበባ 04/07/2016ዓ.ም (የንቀትሚ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በተመዘገቡ ዋና ዋና ሀገራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ዕቅድ አፈፃፀም ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል፡፡
የንግድ ትስስርና ወጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ካሳሁን ጎፌ ከኢራኑ አባሳደር አቶ ሳመድ አሊ ላኪዛድ ጋር ተወያዩ። ======================== አዲስ አበባ 04/07/2016ዓ.ም (የንቀትሚ) የንግድ ትስስርና ወጪ ንግድ ፕሮሞሽን ዘርፍ ሚኒስትር